ኢተምድ ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 7ኛ ዓመት አስመልክቶ ውይይት አካሄደ።
በኢትዮጵያ መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም እውን የሆነውን ሀገራዊ ለውጥ 7ኛ ዓመትን ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ሰራተኞች የፓናል ውይይት አካሄዷል። ውይቱ ‘ትናንት፣ ዛሬና ነገን ለኢትዮጵያ ልዕልና!’ በሚል መሪ ሐሳብ የተዘጋጀውን የመነሻ ፅሁፍ ቀርቧል። በቀረበው ፅሁፍ መሰረት የድርጅቱ ሰራተኞችና…
Read More



