የዓለም የጥራት ሳምንት ኢትዮጵያ 2018
ወደ ላቀ ብቃት የሚደርስዎ

“ጥራት፡ በተለየ እሳቤና ፈጠራ” በሚል መሪ ቃል የዓለም የጥራት ሳምንት በጥራት መንደር ውስጥ የተዘጋጀውን የጥራት ኤክስፖ በክቡር የኢፌዲሪ ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ደ/ር ካሳሁን ጎፌ በይፋ ተከፈተ።
ህዳር 11ቀን 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ (ኢተምድ)                                                                                      

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ክቡር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) በተገኙበት አምስት ተቋማትን በአንድ ላይ በመያዝ የተደራጀው የጥራት መንደር አንደኛ ዓመት በዛሬው ዕለት በደማቅ መረሃ ግብር ተከብሯል ።

የምስክር ወረቀት ማግኘት ይፈልጋሉ?

የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የምርት ጥራት፣የሥራ አመራር ስርዓት እና የማበጠሪያ ቤት የሰርተፍኬሽን   አገልግሎት በኢትዮጵያ እና በዓለም አቀፍ ደረጃዎች መሰረት ይሰጣል፡፡

ኢተምድ የእርስዎ እምነት የሚጣልበት አጋር ነው

ለድርጅትዎ መፍትሄዎችን እንፈጥራለን

ዋና አገልግሎቶች

ፍተሻ

የላቦራቶር ፍተሻ ፡ ማለት  የአንድን ምርት ወይም አገልግሎት ጥራት ባህሪያት ፊዚካላዊ፣ ኬሚካላዊ እና ማይክሮ ባዮሎጂካል  የፍተሻ ዘዴዎ ችን በመጠቀም ምርቶች/ አገልግሎቶች የሚጠበቅባቸውን 

ኢንስፔክሽን

ኢንስፔክሽን፡ የምርት ንድፍን ፣ምርትን ፣አገልግሎትን  የስራ ሂደትን ወይም የሥራ ቦታን  ከተቀመጠለት  መስፈርት/ መመሪያ ወይም ከሙያዊ ምዘና አንፃር መዝኖና ገምግሞ ተስማሚነትን የማረጋገጥ ሂደት

CERTIFIED

ሰርቲፊኬሽን

ሰርቲፊኬሽን፡ አንድ ምርት፣አገልግሎት፣ የአሰራር ስርዓት ወይም ባለሙያ ብቃት ቀጣይነት ባለው መልኩ የተቀመጠለትን መስፈርት ስለማሟላቱ ነፃ በሆነ አካል (ሦስተኛ ወገን) የፅሁፍ ማረጋገጫ (የምስክር

የኢተምድ የፍተሻ አገልግሎቶች