የኢተምድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀንን አከበረ፡፡ ሕዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ)
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ከኢፌድሪ ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ዋና መ/ቤትና ተጠሪ ተቋማት በጋራ “ትውልድን በስነ ምግባር ተቋምን በአሰራር” በሚል መሪ ቃል 22ኛው የአለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ተከብሯል፡፡ መድረኩን በንግግር ያስጀመሩት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) “ትውልድ በስነ-ምግባር ተኮትኩቶና…
Read More



