Latest Blog

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢተምድ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤትን የሥራ እንቅስቃሴ ጎበኙ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢተምድ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤትን የሥራ እንቅስቃሴ ጎበኙ፡፡ የካቲት 29 ቀን 2018ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ) ================== ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤትን የሥራ እንቅስቃሴ ጎበኙ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው…

Read More

የኢተምድ ዋና ዳይሬክተር የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የሥራ እንቅስቃሴ ገመገሙ፡፡

የኢተምድ ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር መዓዛ አበራ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የሥራ እንቅስቃሴ ገመገሙ፡፡ የካቲት 20 ቀን 2018 ዓ.ም. አዲስ አበባ (ኢተምድ) ================= የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የሚሰጣቸውን የፍተሻ ላቦራቶሪ፣ የኢንስፔክሽንና የሰርተፊኬሽን አገልግሎቶች ተደራሽ ለማድረግ በተለያዩ የሀገራችን አከበቢዎችና ሀገራችን የምትጠቀምባቸው ወደቦች የአገልግሎት…

Read More

ኢተምድ በአዳማ ከተማ ያስገነባውን ህንፃ እና የፍተሻ ላብራቶሪ በይፋ አስመረቀ። ጥር 16/2018 ዓ/ም አዳማ (ኢተምድ)

የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አዳማ ከተማ ያስገነባውን ህንፃ እና የፍተሻ ላብራቶሪ በይፋ አስመረቀ። ጥር 16/2018 ዓ/ም አዳማ (ኢተምድ) የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በአዳማ ከተማ ያስገነባውን ሀንፃ እና የፍተሻ ላብራቶሪ በይፋ አስመረቀ፡፡ የጥራት ማረጋገጫ የሚሰጥበትን ማእከል መረቀው የከፈቱት…

Read More

የኢተምድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀንን አከበረ፡፡ ሕዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ)

የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ከኢፌድሪ ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ዋና መ/ቤትና ተጠሪ ተቋማት በጋራ “ትውልድን በስነ ምግባር ተቋምን በአሰራር” በሚል መሪ ቃል 22ኛው የአለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ተከብሯል፡፡ መድረኩን በንግግር ያስጀመሩት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) “ትውልድ በስነ-ምግባር ተኮትኩቶና…

Read More