Month: March 2023

ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ኢተምድን ጎበኙ!

በገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች በኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት/ኢተምድ/ በመገኘት የሥራ ጉብኝት አደረጉ። የጉብኝቱ አላማም በድርጅቱ የሚሠጡት የጥራት ማረጋገጫ አገልግሎቶች እና በዓለም ባንክ ፕሮጀክት እየተሰሩ ያሉትን የአቅም ግንባታ ሥራዎች በአካል በመገኘት ያሉበትን ደረጃ…

Read More

127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በኢተምድ ተከበረ፡፡

127ኛው የዓድዋ ድል በዓልን “የዓድዋ ድል በዓል ለአገራዊ አንድነት፣ጀግንነት እና ጽናት መህልቅ” በሚል መሪ ቃል የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት እና የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኢንስቲትዩት የሥራ አመራር አባላት እና ሰራተኞች በጋራ አከበሩ፡፡ በዓሉን የመክፈቻ ንግግር በማድረግ የከፈቱት የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር…

Read More