የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከፍተኛ ኃላፊዎች ኢተምድን ጎበኙ
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከፍተኛ ኃላፊዎች ኢተምድን ጎበኙ፡፡ በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል የተመሩ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት (ኢተምድ) የስራ ጉብኝት አካሂደዋል፡፡ የጉብኝቱ ዓላማ የምርቶችንና አገልግሎቶች ጥራትን ከማስጠበቅ አንፃር የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የሥራና ክህሎት…
Read More



