
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት (ኢተምድ) የ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀሙን ገመገመ፡፡
ድርጅቱ በሩብ ዓመቱ 4,257 አገልግሎቶችን በፍተሻ ላብራቶር፣በኢንስፔክሽንና ሰርቲፊኬሽን እንዲሁም 359,077.1ሜ/ቶን የአፈር ማዳበሪያ ኢንስፔክሽን እና 10.6 ሚሊየን ሊትር የምግብ ዘይት ኢንስፔክሽን አገልግሎት በመስጠት ጥራት ያለው ምርትና አገልግሎት እንዲኖር በማስቻል ፍትሃዊ የንግድ ውድድር እንዲሰፍን የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ ያለ ድርጅት መሆኑን የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ መአዛ አበራ ገልፀዋል፡፡
Related Posts
የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን አመራርና ሠራተኞች ኢተምድን ጎበኙ፡፡
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የ9 ወራት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ ተካሄደ፡፡
የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢተምድ የመስክ ምልከታ አደረገ፡፡