የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት (ኢተምድ) የ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀሙን ገመገመ፡፡
ድርጅቱ በሩብ ዓመቱ 4,257 አገልግሎቶችን በፍተሻ ላብራቶር፣በኢንስፔክሽንና ሰርቲፊኬሽን እንዲሁም 359,077.1ሜ/ቶን የአፈር ማዳበሪያ ኢንስፔክሽን እና 10.6 ሚሊየን ሊትር የምግብ ዘይት ኢንስፔክሽን አገልግሎት በመስጠት ጥራት ያለው ምርትና አገልግሎት እንዲኖር በማስቻል ፍትሃዊ የንግድ ውድድር እንዲሰፍን የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ ያለ ድርጅት መሆኑን የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ መአዛ አበራ ገልፀዋል፡፡


Related Posts
የኢተምድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀንን አከበረ፡፡ ሕዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ)
“ጥራት፡ በተለየ እሳቤና ፈጠራ” በሚል መሪ ቃል የዓለም የጥራት ሳምንት በጥራት መንደር ውስጥ የተዘጋጀውን የጥራት ኤክስፖ ተጠናቀቀ።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ክቡር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) በተገኙበት አምስት ተቋማትን በአንድ ላይ በመያዝ የተደራጀው የጥራት መንደር አንደኛ ዓመት በዛሬው ዕለት በደማቅ መረሃ ግብር ተከብሯል ።