Category: Blog

ኢተምድ ለሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ኃ/የተ/የግ/ማ የ”ISO 14001:2015 Environmental Management system”ሰርተፊኬት ሰጠ፡፡

ኢተምድ ለሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ኃ/የተ/የግ/ማ የ”ISO 14001:2015 Environmental Management system”ሰርተፊኬት ሰጠ፡፡ ሰኔ 19 ቀን 2016ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ) ==================== የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ስር ለሚገኘው ሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ኃ/የተ/የግ/ማ በአካባቢ ጥበቃ ሥራ አመራር ሥርአት (ISO:14001፡2015 Environment Management…

Read More

ኢተምድ ለሥራ መሪዎችና ሠራተኞቹ “ከእዳ ወደ ምንዳ” በሚል ርእስ እንዲሁም በሌሎች አገራዊ ጉዳዮች ላይ ለሁለት ቀን ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡

የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ለሥራ መሪዎችና ሠራተኞቹ “ከእዳ ወደ ምንዳ” በሚል ርእስ እንዲሁም በሌሎች አገራዊ ጉዳዮች ላይ ለሁለት ቀን ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ ጥር 30 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ) ========================= የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት “ከእዳ ወደ ምንዳ” በሚል…

Read More

የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ለሥራ መሪዎችና ሠራተኞቹ “ከእዳ ወደ ምንዳ” በሚል ርእስ እና በሌሎች ዋና ዋና አገራዊ ጉዳዮች ላይ ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ለሥራ መሪዎችና ሠራተኞቹ “ከእዳ ወደ ምንዳ” በሚል ርእስ እና በሌሎች ዋና ዋና አገራዊ ጉዳዮች ላይ ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡ ጥር 29 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ(ኢተምድ) ========================= የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት “ከእዳ ወደ ምንዳ” በሚል ርእስ እና…

Read More

የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የእንሰት ሲምፖዚየም ላይ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡

ኢተምድ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት “ወደ ዓለም አቀፍ የተመጣጠነ ምግብ ደኅንነት” /Towards Global Food and Nutrition Security›› በሚል መሪ ቃል ከጳጉሜ 1-2/2015 ዓ/ም የተዘጋጀውን የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የእንሰት ሲምፖዚየም በሚሰጠው የተስማሚነት ምዘና አገልግሎት አጋር በመሆን ሀገር በቀል ምርቶችን በጥናትና ምርምር…

Read More