Category: Blog

የሠራተኞች የእውቅና አሰጣጥ መርሃ-ግብር ተከናወነ

የሠራተኞች የእውቅና አሰጣጥ መርሃ-ግብር ተከናወነ ነሃሴ 20 ቀን 2016ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ) ============================ የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በ2016 በጀት ዓመት ላስመዘገበው የላቀ ስኬት አስተዋፅኦ ላበረከቱ ፈፃሚ አመራርና ሠራተኞቹ በንግድና ቀጠናዊ ትስስርና ሚኒስትር ክቡር  ዶ/ር ካሳሁን ጎፌ ፣ ክቡር አቶ እንዳለው…

Read More

“የኢትዮጵያን ይግዙ” ልዩ የንግድ ሳምንት ኢግዚቪሽንና ባዛር ተከፈተ፡፡

“የኢትዮጵያን ይግዙ” ልዩ የንግድ ሳምንት ኢግዚቪሽንና ባዛር ተከፈተ፡፡ ነሃሴ 20 ቀን 2016ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ) ======================= የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር “የኢትዮጵያን ይግዙ” በሚል መሪ ቃል ያዘጋጀው አገር አቀፍ የንግድ ሳምንት ኤግዚቢሽን በሚኒስቴሩ ቅጥር ግቢ ውስጥ በይፋ ተከፍቷል፡፡ ኤግዚቢሽኑ ለሚቀጥሉት 5…

Read More

የኢተምድ ሥራ አመራርና ሠራተኞች በእንጦጦ ፓርክ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር አከናወኑ፡፡

የኢተምድ ሥራ አመራርና ሠራተኞች በእንጦጦ ፓርክ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር አከናወኑ፡፡ ነሃሴ 17 ቀን 2016ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ) ======================== “የምትተክል ሀገር የሚያፀና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል በአንድ ጀንበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሃ ግብር በተለያዩ የሀገሪቷ አካባቢዎች እየተከናወነ ይገኛል። የዚህ ዘመን…

Read More

ኢተምድ ለአዲስ አበባ ተግባረ-ዕድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የISO 9001:2015 የጥራት ሥራ አመራር ሥርአት ሰርተፊኬት ሰጠ፡፡

ኢተምድ ለአዲስ አበባ ተግባረ-ዕድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የISO 9001:2015 የጥራት ሥራ አመራር ሥርአት ሰርተፊኬት ሰጠ፡፡ ነሃሴ 09 ቀን 2016ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ) ==================== የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ለአዲስ አበባ ተግባረ-ዕድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የISO 9001:2015 የጥራት ሥራ አመራር ሥርአት ሰርተፊኬት…

Read More