Category: Blog

ኢተምድ የዘጠኝ ወራት እቅድ አፈፃፀሙን ገመገመ፡፡

የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በ2015 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት 14,961 አገልግሎቶችን በምርት ጥራት የፍተሻ ላብራቶር፣በወጪና ገቢ ምርት ኢንስፔክሽን፣ በሰርቲፊኬሽን እንዲሁም በጅቡቲ ወደብ በኩል ለ19 መርከብ (1,003,334.4ሜ/ቶን) የአፈር ማዳበሪያ እና የተለያዩ የጅምላ ጭነት ኢንስፔክሽን እና 30.48ሚሊየን ሊትር የምግብ ዘይት ኢንስፔክሽን አገልግሎት…

Read More

ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ኢተምድን ጎበኙ!

በገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች በኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት/ኢተምድ/ በመገኘት የሥራ ጉብኝት አደረጉ። የጉብኝቱ አላማም በድርጅቱ የሚሠጡት የጥራት ማረጋገጫ አገልግሎቶች እና በዓለም ባንክ ፕሮጀክት እየተሰሩ ያሉትን የአቅም ግንባታ ሥራዎች በአካል በመገኘት ያሉበትን ደረጃ…

Read More

127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በኢተምድ ተከበረ፡፡

127ኛው የዓድዋ ድል በዓልን “የዓድዋ ድል በዓል ለአገራዊ አንድነት፣ጀግንነት እና ጽናት መህልቅ” በሚል መሪ ቃል የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት እና የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኢንስቲትዩት የሥራ አመራር አባላት እና ሰራተኞች በጋራ አከበሩ፡፡ በዓሉን የመክፈቻ ንግግር በማድረግ የከፈቱት የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር…

Read More

የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በዓለም አቀፍ የአሰራር ስርዓቶች ተጨማሪ እውቅና አገኘ።

የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በዓለም አቀፍ የአሰራር ስርዓቶች ተጨማሪ እውቅና አገኘ። የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት (ኢተምድ) በፍተሻ ላቦራቶር ISO/IEC 17025 ፣በኢንስፔክሽን ISO/IEC 17020፣ በሥራ አመራር ስርዓት ISO/IEC 17021 እና በምርት ሰርቲፊኬሽን ISO/IEC 17065 መሰረት ዓለም አቀፍ እውቅና እና ተቀባይነት ያለው…

Read More