“ጥራት፡ በተለየ እሳቤና ፈጠራ” በሚል መሪ ቃል የዓለም የጥራት ሳምንት በጥራት መንደር ውስጥ የተዘጋጀውን የጥራት ኤክስፖ ተጠናቀቀ።
ህዳር 14ቀን 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ (ኢተምድ)
==================
የ2018 ዓ/ም የዓለም የጥራት ሳምንት ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የጥራት ማረጋገጫ ያገኙ ከ152 በላይ አምራችና አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች የተሳተፉበት የጥራት ኤክስፖ ተጠናቀቀ፡፡ ኤክስፖው ከህዳር 11 እስከ 14/2018 ዓ/ም በጥራት መንደር ሲካሄድ የቆየ ሲሆን ህዳር 14/2018 ዓ/ም የተሳትፎና የምስጋና ሰርቲፊኬት በመስጠት ተጠናቀቀ።


Related Posts
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ክቡር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) በተገኙበት አምስት ተቋማትን በአንድ ላይ በመያዝ የተደራጀው የጥራት መንደር አንደኛ ዓመት በዛሬው ዕለት በደማቅ መረሃ ግብር ተከብሯል ።
“ጥራት፡ በተለየ እሳቤና ፈጠራ” በሚል መሪ ቃል የዓለም የጥራት ሳምንት በጥራት መንደር ውስጥ የተዘጋጀውን የጥራት ኤክስፖ በክቡር የኢፌዲሪ ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ደ/ር ካሳሁን ጎፌ በይፋ ተከፈተ።
የዓለም የጥራት ሳምንት ኢትዮጵያ 2018