Category: Blog

ኢተምድ ለሥራ መሪዎችና ሠራተኞቹ “ከእዳ ወደ ምንዳ” በሚል ርእስ እንዲሁም በሌሎች አገራዊ ጉዳዮች ላይ ለሁለት ቀን ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡

የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ለሥራ መሪዎችና ሠራተኞቹ “ከእዳ ወደ ምንዳ” በሚል ርእስ እንዲሁም በሌሎች አገራዊ ጉዳዮች ላይ ለሁለት ቀን ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ ጥር 30 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ) ========================= የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት “ከእዳ ወደ ምንዳ” በሚል…

Read More

የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ለሥራ መሪዎችና ሠራተኞቹ “ከእዳ ወደ ምንዳ” በሚል ርእስ እና በሌሎች ዋና ዋና አገራዊ ጉዳዮች ላይ ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ለሥራ መሪዎችና ሠራተኞቹ “ከእዳ ወደ ምንዳ” በሚል ርእስ እና በሌሎች ዋና ዋና አገራዊ ጉዳዮች ላይ ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡ ጥር 29 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ(ኢተምድ) ========================= የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት “ከእዳ ወደ ምንዳ” በሚል ርእስ እና…

Read More

የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የእንሰት ሲምፖዚየም ላይ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡

ኢተምድ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት “ወደ ዓለም አቀፍ የተመጣጠነ ምግብ ደኅንነት” /Towards Global Food and Nutrition Security›› በሚል መሪ ቃል ከጳጉሜ 1-2/2015 ዓ/ም የተዘጋጀውን የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የእንሰት ሲምፖዚየም በሚሰጠው የተስማሚነት ምዘና አገልግሎት አጋር በመሆን ሀገር በቀል ምርቶችን በጥናትና ምርምር…

Read More

የኢተምድ የሥራ አመራሮችና ሰራተኞች በሰበታ ሀዋስ ወረዳ ሁለተኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር አከናወኑ፡፡

የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት (ኢተምድ)  የሥራ አመራር አባላት እና ሰራተኞች ከንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና ከሌሎች ለሚኒስቴር መ/ቤቱ ተጠሪ ከሆኑ ተቋማት ጋር በጋራ በመሆን ሐምሌ 25ቀን 2015ዓ.ም በሰበታ ሀዋስ ወረዳ ደበል ተራራ ላይ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር አካሂደዋል፡፡ በችግኝ ተከላ ፕሮግራሙ…

Read More