
የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን አመራሮችና ሠራተኞች የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ለ13ኛ ጊዜ “ጥራት፡ መስፈርቶችን ከማሟላት ወደ ላቀ የአፈፃፀም ብቃት” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ የሚገኘውን የዓለም የጥራት ቀንን በማስመልከት በኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የተዘጋጀውን የምርት ጥራት እና የሥራ አመራር ሥርዓት ማረጋገጫ ያገኙ ድርጅቶች ብቻ እየተሳተፉበት የሚገኘውን ኤግዚቢሽን በጥራት መንደር በመገኘት ጎብኝተዋል። ከኢግዚቢሽኑ በተጨማሪ ኢተምድ የጥራት ፍተሻ አገልግሎት የሚሰጥባቸው 9 ላብራቶሪዎች በመዘዋወር ጎብኝተዋል።
Related Posts
ኢተምድ ለኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን የጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት ሰርተፊኬት ሰጠ።
የኢተምድ የሥራ ኃላፊዎች ከICIPE የሥራ ኃላፊዎች ጋር የማር ምርት ጥራት ማስጠበቅን በተመለከተ ተወያዩ ።
ኢተምድ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶችን የ9 ወር የእቅድ አፈፃፀም ገመገመ፡፡