የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን አመራሮችና ሠራተኞች የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ለ13ኛ ጊዜ “ጥራት፡ መስፈርቶችን ከማሟላት ወደ ላቀ የአፈፃፀም ብቃት” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ የሚገኘውን የዓለም የጥራት ቀንን በማስመልከት በኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የተዘጋጀውን የምርት ጥራት እና የሥራ አመራር ሥርዓት ማረጋገጫ ያገኙ ድርጅቶች ብቻ እየተሳተፉበት የሚገኘውን ኤግዚቢሽን በጥራት መንደር በመገኘት ጎብኝተዋል። ከኢግዚቢሽኑ በተጨማሪ ኢተምድ የጥራት ፍተሻ አገልግሎት የሚሰጥባቸው 9 ላብራቶሪዎች በመዘዋወር ጎብኝተዋል።


Related Posts
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አዳማ ከተማ ያስገነባውን ህንፃ እና የፍተሻ ላብራቶሪ በይፋ አስመረቀ። ጥር 16/2018 ዓ/ም አዳማ (ኢተምድ)
የኢተምድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀንን አከበረ፡፡ ሕዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ)
“ጥራት፡ በተለየ እሳቤና ፈጠራ” በሚል መሪ ቃል የዓለም የጥራት ሳምንት በጥራት መንደር ውስጥ የተዘጋጀውን የጥራት ኤክስፖ ተጠናቀቀ።