Category: Blog

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፕሬዝዳንት ክቡር ታዬ አጽቀ ስላሴ የጥራት መንደርን ጎበኙ።

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፕሬዝዳንት ክቡር ታዬ አጽቀ ስላሴ በቅርቡ በክቡር ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተመረቀውን እና በዘመናዊ የፍተሻ ቴክኖሎጂዎችና ባለሙያዎች የተደራጀውን የጥራት መንደር ጎበኙ፡፡ ፕሬዝዳንቱ በጉብኝታቸው በዘመናዊ የፍተሻ መሳሪያዎች እና ባለሙያዎች የተደራጀውንና ደረጃቸውን የጠበቁትን የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ዘጠኝ የፍተሻ ላብራቶሪዎች…

Read More

የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን አመራሮችና ሠራተኞች የጥራት ኤግዚቢሽንንና የኢተምድን ላብራቶሪዎች ጎበኙ

የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን አመራሮችና ሠራተኞች የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ለ13ኛ ጊዜ “ጥራት፡ መስፈርቶችን ከማሟላት ወደ ላቀ የአፈፃፀም ብቃት” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ የሚገኘውን የዓለም የጥራት ቀንን በማስመልከት በኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የተዘጋጀውን የምርት ጥራት እና የሥራ አመራር ሥርዓት ማረጋገጫ…

Read More

የዓለም የጥራት ቀን ለ13ኛ ጊዜ ተከበረ።

የዓለም የጥራት ቀን በኢትዮጵያ ለ13ኛ ጊዜ ከህዳር 26 ቀን – ህዳር 28/ 2016 ዓ.ም “ጥራት፡ መስፈርቶችን ከማሟላት ወደ ላቀ የአፈጻጸም ብቃት” በሚል መሪ ቃል በኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የምርት ጥራት እና የሥራ አመራር ሥርዓት ማረጋገጫ ያገኙ ድርጅቶች በተሳተፉበት ኤግዚቢሽን እና…

Read More

የተለያዩ የመንግስት ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች፣አምራች ድርጅቶች እና የተለያዩ ማህበራት የጥራት መንደርን ጎበኙ።

ሀገራችን ኢትዮጵያን ከአፍሪካ ቀዳሚ የጥራት ማዕከል የሚያደርጋትና የምርት ጥራትን ለማረጋገጥና ከዘርፉ ተጠቃሚ ለመሆን የሚያስችላት የተለያዩ የጥራት መሠረተ ልማቶችን በአንድ ቦታ ላይ አካቶ የያዘ የጥራት መንደር በዘመናዊ የፍተሻ ቴክኖሎጂዎች ተደራጅቶ በቅርቡ ለአገልግሎት ክፍት እንዲሆን ተመርቋል፡፡ በዛሬው እለት ከተለያዩ መ/ቤቶች የተውጣጡ የመንግስት…

Read More