Category: Blog

“የኢትዮጵያን ይግዙ” ልዩ የንግድ ሳምንት ኢግዚቪሽንና ባዛር ተከፈተ፡፡

“የኢትዮጵያን ይግዙ” ልዩ የንግድ ሳምንት ኢግዚቪሽንና ባዛር ተከፈተ፡፡ ነሃሴ 20 ቀን 2016ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ) ======================= የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር “የኢትዮጵያን ይግዙ” በሚል መሪ ቃል ያዘጋጀው አገር አቀፍ የንግድ ሳምንት ኤግዚቢሽን በሚኒስቴሩ ቅጥር ግቢ ውስጥ በይፋ ተከፍቷል፡፡ ኤግዚቢሽኑ ለሚቀጥሉት 5…

Read More

የኢተምድ ሥራ አመራርና ሠራተኞች በእንጦጦ ፓርክ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር አከናወኑ፡፡

የኢተምድ ሥራ አመራርና ሠራተኞች በእንጦጦ ፓርክ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር አከናወኑ፡፡ ነሃሴ 17 ቀን 2016ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ) ======================== “የምትተክል ሀገር የሚያፀና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል በአንድ ጀንበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሃ ግብር በተለያዩ የሀገሪቷ አካባቢዎች እየተከናወነ ይገኛል። የዚህ ዘመን…

Read More

ኢተምድ ለአዲስ አበባ ተግባረ-ዕድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የISO 9001:2015 የጥራት ሥራ አመራር ሥርአት ሰርተፊኬት ሰጠ፡፡

ኢተምድ ለአዲስ አበባ ተግባረ-ዕድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የISO 9001:2015 የጥራት ሥራ አመራር ሥርአት ሰርተፊኬት ሰጠ፡፡ ነሃሴ 09 ቀን 2016ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ) ==================== የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ለአዲስ አበባ ተግባረ-ዕድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የISO 9001:2015 የጥራት ሥራ አመራር ሥርአት ሰርተፊኬት…

Read More

ኢተምድ ለኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የISO 9001:2015 የጥራት ሥራ አመራር ሥርአት ሰርተፊኬት ሰጠ፡፡

ኢተምድ ለኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የISO 9001:2015 የጥራት ሥራ አመራር ሥርአት ሰርተፊኬት ሰጠ፡፡ ሐምሌ 30 ቀን 2016ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ) ====================== የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ለኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በስልጠና፣ በጥናትና ምርምር፣በቴክኖሎጂ እና በኢንተርፕራይዝ ልማት እና በዋና ካምፓሱ…

Read More