በኦ-ፕሮዲውስ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ሥር የሚገኙ አምራች ድርጅቶች የሥራ ኃላፊዎች የጥራት መንደርን ጎበኙ።
በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የልማት ድርጅቶች ቢሮ የኦ-ፕሮዲውስ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ሥር የሚገኙ 6 አምራች ድርጅቶች የሥራ ኃላፊዎች በዘመናዊ የፍተሻ ቴክኖሎጂዎችና ባለሙያዎች የተደራጁትን የጥራት መንደር ተቋማት ጎበኙ፡፡ በጉብኝታቸው ጥራትን የሚያረጋግጡ በዘመናዊ የፍተሻ መሳሪያዎች የተደራጀውን የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የፍተሻ ላብራቶሮች ተዘዋውረው…
Read More



