የአፍሪካ የደረጃዎች ድርጅት ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር አሌክስ ዶዶ የኢተምድን የፍተሻ ላብራቶሪዎች ጎበኙ፡፡ ፕሬዝዳንቱ በጥራት መንደር ውስጥ የሚገኘውን የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት 9 የፍተሻ ላቦራቶሮች ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ወቅት የኢተምድ ዋና ዳይሬክተር ኢ/ር መዓዛ አበራ እና የኦፕሬሽን ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አቤል አንበርብር ድርጅቱ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በተመለከተ ገለፃ አድርገውላቸዋል፡፡


Related Posts
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢተምድ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤትን የሥራ እንቅስቃሴ ጎበኙ፡፡
የኢተምድ ዋና ዳይሬክተር የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የሥራ እንቅስቃሴ ገመገሙ፡፡
ኢተምድ በአዳማ ከተማ ያስገነባውን ህንፃ እና የፍተሻ ላብራቶሪ በይፋ አስመረቀ። ጥር 16/2018 ዓ/ም አዳማ (ኢተምድ)