የአፍሪካ የደረጃዎች ድርጅት ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር አሌክስ ዶዶ የኢተምድን የፍተሻ ላብራቶሪዎች ጎበኙ፡፡ ፕሬዝዳንቱ በጥራት መንደር ውስጥ የሚገኘውን የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት 9 የፍተሻ ላቦራቶሮች ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ወቅት የኢተምድ ዋና ዳይሬክተር ኢ/ር መዓዛ አበራ እና የኦፕሬሽን ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አቤል አንበርብር ድርጅቱ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በተመለከተ ገለፃ አድርገውላቸዋል፡፡


Related Posts
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የሥራ አመራሮችና ሰራተኞች በሰበታ ሀዋስ ወረዳ ሁለተኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር አከናወኑ፡፡
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የሥራ አመራሮችና ሰራተኞች በሰበታ ሀዋስ ወረዳ ሁለተኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር አከናወኑ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢተምድ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤትን የሥራ እንቅስቃሴ ጎበኙ፡፡