የአፍሪካ የደረጃዎች ድርጅት ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር አሌክስ ዶዶ የኢተምድን የፍተሻ ላብራቶሪዎች ጎበኙ፡፡ ፕሬዝዳንቱ በጥራት መንደር ውስጥ የሚገኘውን የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት 9 የፍተሻ ላቦራቶሮች ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ወቅት የኢተምድ ዋና ዳይሬክተር ኢ/ር መዓዛ አበራ እና የኦፕሬሽን ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አቤል አንበርብር ድርጅቱ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በተመለከተ ገለፃ አድርገውላቸዋል፡፡


Related Posts
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አዳማ ከተማ ያስገነባውን ህንፃ እና የፍተሻ ላብራቶሪ በይፋ አስመረቀ። ጥር 16/2018 ዓ/ም አዳማ (ኢተምድ)
የኢተምድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀንን አከበረ፡፡ ሕዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ)
“ጥራት፡ በተለየ እሳቤና ፈጠራ” በሚል መሪ ቃል የዓለም የጥራት ሳምንት በጥራት መንደር ውስጥ የተዘጋጀውን የጥራት ኤክስፖ ተጠናቀቀ።