የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚ/ር የክልልና የከተማ አስተዳደር የንግድ ቢሮዎች የጋራ ጉባኤ እየተካሄደ ነው።
የኢፌዲሪ ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና የክልልና የከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮዎች የጋራ ጉባኤ “በጥራት ወደ ተሳለጠ የንግድ ሥርዓት” በሚል መሪ ቃል ከየካቲት 7-8/2017 ዓ/ም በማእከላዊ አትዮጵያ ቢሔራዊ ክልላዊ መንግስት ቡታጅራ ከተማ የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት እየተካሄደ ይገኛል፡፡…
Read More