
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ለንፋስ ስልክ ፖሊቴክኒክ ኮለጅ(ISO 21001) የትምህርት ተቋማት ስራ አመራር ሥርአት ፣ ለቤካስ ኬሚካልስ ኃ/የተ/የግ/ማ (ISO 9001) የጥራት ሥራ አመራር ሥርአት እና ለፕሪማ ምግብ መቀነባበርያ ኃ/የተ/የግ/ማ (ISO 9001) የጥራት ሥራ አመራር ሥርአት ዓለም አቀፍ መመዘኛዎችን ማሟላታቸውን በተከናወነላቸው የኦዲት ሂደት ተገምግሞ የተሰጣቸው ሲሆን ሰርቲፊኬቱን የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ኢ/ር መዓዛ አበራ ለድርጅቱ የሥራ ኃላፊዎች አስረክበዋል፡፡
Related Posts
3ኛው የአፍሪካ ንግድና ኢንቨስትመንት ጉባኤ ተሳታፊዎች የኢተምድ ላቦራቶሪዎችን ጎበኙ።
የኢተምድ አመራርና ሠራተኞች በ2018 ሀገራዊ የልማት ዕቅድ ዙሪያ ውይይት አካሄዱ፡፡
የኢተምድ የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የችግኝ ተከላ መርሃግብር አካሄዱ።