
በገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች በኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት/ኢተምድ/ በመገኘት የሥራ ጉብኝት አደረጉ።
የጉብኝቱ አላማም በድርጅቱ የሚሠጡት የጥራት ማረጋገጫ አገልግሎቶች እና በዓለም ባንክ ፕሮጀክት እየተሰሩ ያሉትን የአቅም ግንባታ ሥራዎች በአካል በመገኘት ያሉበትን ደረጃ መጎብኘት እና በቀጣይ ድርጅቱ የሚሰጠውን አገልግሎት በተሻለ ሁኔታ እንዲያከናውን ከተለያዩ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ጋር በመቀናጀት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እና ተመራጭ ተቋም እንዲሆን ያለመ ነበር፡፡
Related Posts
የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን አመራርና ሠራተኞች ኢተምድን ጎበኙ፡፡
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የ9 ወራት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ ተካሄደ፡፡
የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢተምድ የመስክ ምልከታ አደረገ፡፡