Category: Blog

ኢተምድ ለአቃቂ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የጥራት የሥራ አመራር ሥርዓት ሰርተፊኬት ሰጠ።

የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ለአቃቂ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ (ISO 9001፡2015) የጥራት ሥራ አመራር ሥርአት ሰርተፊኬት ሰጠ። ኮሌጁ የጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት ዓለም አቀፍ መመዘኛዎችን ማሟላቱን በተከናወነለት የኦዲት ሂደት ተገምግሞ ብቁ ሆኖ በመገኘቱ ሰርቲፊኬቱን ሊያገኝ ችሏል። የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ዋና…

Read More

ኢተምድ ለሁለት ድርጅቶች የሥራ አመራር ሥርዓት ሰርተፊኬት ሰጠ።

የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ለፍሌክሲብል ፓኬጂንግ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ (ISO 9001፡2015) የጥራት ሥራ አመራር ሥርአት እና (ISO 14001) የአካባቢ ሥራ አመራር ሥርዓት) 2 ሰርተፊኬት፣ ለAnhui Antai Co LTD (ISO 9001፡2015) የጥራት የሥራ አመራር ሥርዓት ዓለም አቀፍ መመዘኛዎችን ማሟላታቸውን በተከናወነላቸው የኦዲት ሂደት…

Read More

ኢተምድ በ14ኛው የኢትዮ-ቻምበር ዓለም ዓቀፍ የንግድ ትርዒት እየተሳተፈ ይገኛል፡፡

ከመጋቢት 4‐8/2017 ዓ.ም “የኢትዮጵያን ይግዙ” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው 14ኛው የኢትዮ-ቻምበር ዓለም ዓቀፍ የንግድ ትርዒት በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማእከል ተከፍቷል፡፡ የንግድ ትርዒቱ በኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ም/ቤት እና በኢፌዴሪ ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በጋራ የተዘጋጀ ሲሆን ለአምስት ተከታታይ ቀናት ለህዝብ…

Read More

የአፍሪካ የደረጃዎች ድርጅት ፕሬዝዳንት እና የጋና ደረጃዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ፕሮፌሰር አሌክስ ዶዶ ኢተምድን ጎበኙ::

የአፍሪካ የደረጃዎች ድርጅት ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር አሌክስ ዶዶ የኢተምድን የፍተሻ ላብራቶሪዎች ጎበኙ፡፡ ፕሬዝዳንቱ በጥራት መንደር ውስጥ የሚገኘውን የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት 9 የፍተሻ ላቦራቶሮች ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ወቅት የኢተምድ ዋና ዳይሬክተር ኢ/ር መዓዛ አበራ እና የኦፕሬሽን ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ…

Read More