
የኢተምድ የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የችግኝ ተከላ መርሃግብር አካሄዱ።
ሐምሌ 10 ቀን 2017ዓ.ም
አዲስ አበባ (ኢተምድ)
=================
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች ከንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት እንዲሁም ኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት አመራርና ሠራተኞች ጋር በጋራ በመሆን “በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል በዛሬው እለት በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የችግኝ ተከላ በማካሄድ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል።
Related Posts
3ኛው የአፍሪካ ንግድና ኢንቨስትመንት ጉባኤ ተሳታፊዎች የኢተምድ ላቦራቶሪዎችን ጎበኙ።
የኢተምድ አመራርና ሠራተኞች በ2018 ሀገራዊ የልማት ዕቅድ ዙሪያ ውይይት አካሄዱ፡፡
የኢተምድ ሥራ መሪዎችና ሠራተኞች የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ገመገሙ ፡፡