የኢተምድ የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የችግኝ ተከላ መርሃግብር አካሄዱ።
ሐምሌ 10 ቀን 2017ዓ.ም
አዲስ አበባ (ኢተምድ)
=================
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች ከንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት እንዲሁም ኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት አመራርና ሠራተኞች ጋር በጋራ በመሆን “በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል በዛሬው እለት በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የችግኝ ተከላ በማካሄድ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል።



Related Posts
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አዳማ ከተማ ያስገነባውን ህንፃ እና የፍተሻ ላብራቶሪ በይፋ አስመረቀ። ጥር 16/2018 ዓ/ም አዳማ (ኢተምድ)
የኢተምድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀንን አከበረ፡፡ ሕዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ)
“ጥራት፡ በተለየ እሳቤና ፈጠራ” በሚል መሪ ቃል የዓለም የጥራት ሳምንት በጥራት መንደር ውስጥ የተዘጋጀውን የጥራት ኤክስፖ ተጠናቀቀ።