የኢተምድ ሠራተኞችና ሥራ መሪዎች በሀገራዊ ምክክር መድረክ ላይ መቅረብ ያለባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ።
ግንቦት 15 ቀን 2017ዓ.ም
አዲስ አበባ (ኢተምድ)
===============
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተወካዮች፣የፖለቲካና የሃሳብ መሪዎች እንዲሁም በርካታ ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበትና በመሰረታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በመወያየት መግባባት ላይ ለመድረስ ውይይቶችና ምክክር የሚያደርጉበት መድረክ አካል ለመሆን የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ሠራተኞችና ሥራ መሪዎች በሀገራዊ የምክክር መድረኩ ላይ መቅረብ ያለባቸው ጉዳዮችና አጀንዳዎች በመለየት በጥልቀት ተወያይተዋል።




Related Posts
የኢተምድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀንን አከበረ፡፡ ሕዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ)
“ጥራት፡ በተለየ እሳቤና ፈጠራ” በሚል መሪ ቃል የዓለም የጥራት ሳምንት በጥራት መንደር ውስጥ የተዘጋጀውን የጥራት ኤክስፖ ተጠናቀቀ።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ክቡር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) በተገኙበት አምስት ተቋማትን በአንድ ላይ በመያዝ የተደራጀው የጥራት መንደር አንደኛ ዓመት በዛሬው ዕለት በደማቅ መረሃ ግብር ተከብሯል ።