
የኢተምድ ሠራተኞችና ሥራ መሪዎች በሀገራዊ ምክክር መድረክ ላይ መቅረብ ያለባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ።
ግንቦት 15 ቀን 2017ዓ.ም
አዲስ አበባ (ኢተምድ)
===============
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተወካዮች፣የፖለቲካና የሃሳብ መሪዎች እንዲሁም በርካታ ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበትና በመሰረታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በመወያየት መግባባት ላይ ለመድረስ ውይይቶችና ምክክር የሚያደርጉበት መድረክ አካል ለመሆን የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ሠራተኞችና ሥራ መሪዎች በሀገራዊ የምክክር መድረኩ ላይ መቅረብ ያለባቸው ጉዳዮችና አጀንዳዎች በመለየት በጥልቀት ተወያይተዋል።
Related Posts
3ኛው የአፍሪካ ንግድና ኢንቨስትመንት ጉባኤ ተሳታፊዎች የኢተምድ ላቦራቶሪዎችን ጎበኙ።
የኢተምድ አመራርና ሠራተኞች በ2018 ሀገራዊ የልማት ዕቅድ ዙሪያ ውይይት አካሄዱ፡፡
የኢተምድ የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የችግኝ ተከላ መርሃግብር አካሄዱ።