
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ለሸገር ዳቦና ዱቄት ፋብሪካ በአራት የስራ አመራር ስርዓት (ISO 9001) የጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት፣ (ISO14001) የአካባቢ ስራ አመራር ስርዓት፣(ISO 45001) የስራ ቦታ ጤና እና ደህንነት ስራ አመራር ስርዓት እና (ISO 22000) የምግብ ደህንነት ስራ አመራር ስርዓት የተቀናጀ የሥራ አመራር ሥርዓት ሰርተፊኬት ሰጠ።
ድርጅቱ ሰርተፍኬቱን ያገኘው በአራቱም የሥራ አመራር ሥርዓት የተቀመጡ ዓለም አቀፍ መመዘኛ መስፈርቶችን ማሟላቱን ኢተምድ ባካሄደው የኦዲት ግምገማ በማረጋገጡ ነው። የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኢ/ር መዓዛ አበራ ለድርጅቱ የሥራ ኃላፊዎች የኢተምድ አገልግሎቶች ማብራርያና የእንዃን ደስአላችሁ መልእክት ያስተላለፉ ሲሆን ሰርተፊኬቱን ለድርጅቱ ስራ ሃላፊዎች አስረክበዋል።


Related Posts
3ኛው የአፍሪካ ንግድና ኢንቨስትመንት ጉባኤ ተሳታፊዎች የኢተምድ ላቦራቶሪዎችን ጎበኙ።
የኢተምድ አመራርና ሠራተኞች በ2018 ሀገራዊ የልማት ዕቅድ ዙሪያ ውይይት አካሄዱ፡፡
የኢተምድ የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የችግኝ ተከላ መርሃግብር አካሄዱ።