የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የሚሰጣቸውን የጥራት ፍተሻ ላቦራቶሪ፣ የኢንስፔክሽን፣የሰርቲፊኬሽን እና የተግባር ላይ ስልጠና አገልግሎቶችን ለማስተዋወቅ እና በድሬዳዋ አስተዳደር ሰፊ የንግድ እንቅስቃሴ በመኖሩ አዳዲስ ፍተሻዎችን ለመጀመር ቅድመ ዝግጅት ስራዎችን በተመለከተ በተለይም ድሬዳዋ ከነፃ ንግድ ቀጠናው መመስረት ጋር በተያያዘ በማዕከሉ የሚመረቱ ምርቶች ተወዳደሪ እንዲሆኑ ለማስቻል በድሬዳዋ አስቻይ ሁኔታዎችን ለመፍጠር እና በቀጥታ ወደ ሥራ ለመግባት የአገልግሎቶቹን ተደራሽነት ለማስፋት ኢተምድ እያከናወናቸው የሚገኙ የአቅም ግንባታ ተግባራትን በሚመለከት አምራቾች፣ አገልግሎት ሰጪዎች፣አስመጪዎችና ላኪዎች እንዲሁም የዘርፉ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በድሬዳዋ ከተማ ጥር 15 ቀን 2017ዓ.ም የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሄደ፡፡


Related Posts
የኢተምድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀንን አከበረ፡፡ ሕዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ)
“ጥራት፡ በተለየ እሳቤና ፈጠራ” በሚል መሪ ቃል የዓለም የጥራት ሳምንት በጥራት መንደር ውስጥ የተዘጋጀውን የጥራት ኤክስፖ ተጠናቀቀ።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ክቡር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) በተገኙበት አምስት ተቋማትን በአንድ ላይ በመያዝ የተደራጀው የጥራት መንደር አንደኛ ዓመት በዛሬው ዕለት በደማቅ መረሃ ግብር ተከብሯል ።