
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የሚሰጣቸውን የጥራት ፍተሻ ላቦራቶሪ፣ የኢንስፔክሽን፣የሰርቲፊኬሽን እና የተግባር ላይ ስልጠና አገልግሎቶችን ለማስተዋወቅ እና በድሬዳዋ አስተዳደር ሰፊ የንግድ እንቅስቃሴ በመኖሩ አዳዲስ ፍተሻዎችን ለመጀመር ቅድመ ዝግጅት ስራዎችን በተመለከተ በተለይም ድሬዳዋ ከነፃ ንግድ ቀጠናው መመስረት ጋር በተያያዘ በማዕከሉ የሚመረቱ ምርቶች ተወዳደሪ እንዲሆኑ ለማስቻል በድሬዳዋ አስቻይ ሁኔታዎችን ለመፍጠር እና በቀጥታ ወደ ሥራ ለመግባት የአገልግሎቶቹን ተደራሽነት ለማስፋት ኢተምድ እያከናወናቸው የሚገኙ የአቅም ግንባታ ተግባራትን በሚመለከት አምራቾች፣ አገልግሎት ሰጪዎች፣አስመጪዎችና ላኪዎች እንዲሁም የዘርፉ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በድሬዳዋ ከተማ ጥር 15 ቀን 2017ዓ.ም የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሄደ፡፡
Related Posts
3ኛው የአፍሪካ ንግድና ኢንቨስትመንት ጉባኤ ተሳታፊዎች የኢተምድ ላቦራቶሪዎችን ጎበኙ።
የኢተምድ አመራርና ሠራተኞች በ2018 ሀገራዊ የልማት ዕቅድ ዙሪያ ውይይት አካሄዱ፡፡
የኢተምድ የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የችግኝ ተከላ መርሃግብር አካሄዱ።