የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የሚሰጣቸውን የጥራት ፍተሻ ላቦራቶሪ፣ የኢንስፔክሽን፣የሰርቲፊኬሽን እና የተግባር ላይ ስልጠና አገልግሎቶችን ለማስተዋወቅ እና በድሬዳዋ አስተዳደር ሰፊ የንግድ እንቅስቃሴ በመኖሩ አዳዲስ ፍተሻዎችን ለመጀመር ቅድመ ዝግጅት ስራዎችን በተመለከተ በተለይም ድሬዳዋ ከነፃ ንግድ ቀጠናው መመስረት ጋር በተያያዘ በማዕከሉ የሚመረቱ ምርቶች ተወዳደሪ እንዲሆኑ ለማስቻል በድሬዳዋ አስቻይ ሁኔታዎችን ለመፍጠር እና በቀጥታ ወደ ሥራ ለመግባት የአገልግሎቶቹን ተደራሽነት ለማስፋት ኢተምድ እያከናወናቸው የሚገኙ የአቅም ግንባታ ተግባራትን በሚመለከት አምራቾች፣ አገልግሎት ሰጪዎች፣አስመጪዎችና ላኪዎች እንዲሁም የዘርፉ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በድሬዳዋ ከተማ ጥር 15 ቀን 2017ዓ.ም የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሄደ፡፡


Related Posts
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የሥራ አመራሮችና ሰራተኞች በሰበታ ሀዋስ ወረዳ ሁለተኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር አከናወኑ፡፡
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የሥራ አመራሮችና ሰራተኞች በሰበታ ሀዋስ ወረዳ ሁለተኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር አከናወኑ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢተምድ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤትን የሥራ እንቅስቃሴ ጎበኙ፡፡