
ኢተምድ ለአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት (ISO 9001:2015) ሰርተፊኬት ሰጠ።
መስከረም 23/2017ዓ.ም
====================
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ የጥራት ስራ አመራር ስርአት (ISO 9001፡2015) ሰርተፊኬት ከኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት ተቀብሏል። ዩኒቨርሲቲው በጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት ደረጃ የISO 9001:2015 ዓለም አቀፍ መመዘኛዎችን ማሟላቱን በኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ተገምግሞ እና ኦዲት ተደርጎ የተሰጠው ሲሆን ሰርቲፊኬቱን አቶ አምሳሉ እንየው የኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት የሰርቲፊኬሽን ዳይሬክተር ለዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ደረጀ እንግዳ አስረክበዋል፡፡
Related Posts
ኢተምድ ለኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን የጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት ሰርተፊኬት ሰጠ።
የኢተምድ የሥራ ኃላፊዎች ከICIPE የሥራ ኃላፊዎች ጋር የማር ምርት ጥራት ማስጠበቅን በተመለከተ ተወያዩ ።
ኢተምድ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶችን የ9 ወር የእቅድ አፈፃፀም ገመገመ፡፡