
ኢተምድ ለአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት (ISO 9001:2015) ሰርተፊኬት ሰጠ።
መስከረም 23/2017ዓ.ም
====================
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ የጥራት ስራ አመራር ስርአት (ISO 9001፡2015) ሰርተፊኬት ከኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት ተቀብሏል። ዩኒቨርሲቲው በጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት ደረጃ የISO 9001:2015 ዓለም አቀፍ መመዘኛዎችን ማሟላቱን በኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ተገምግሞ እና ኦዲት ተደርጎ የተሰጠው ሲሆን ሰርቲፊኬቱን አቶ አምሳሉ እንየው የኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት የሰርቲፊኬሽን ዳይሬክተር ለዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ደረጀ እንግዳ አስረክበዋል፡፡
Related Posts
የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን አመራርና ሠራተኞች ኢተምድን ጎበኙ፡፡
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የ9 ወራት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ ተካሄደ፡፡
የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢተምድ የመስክ ምልከታ አደረገ፡፡