ኢተምድ ለአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት (ISO 9001:2015) ሰርተፊኬት ሰጠ።
መስከረም 23/2017ዓ.ም
====================
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ የጥራት ስራ አመራር ስርአት (ISO 9001፡2015) ሰርተፊኬት ከኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት ተቀብሏል። ዩኒቨርሲቲው በጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት ደረጃ የISO 9001:2015 ዓለም አቀፍ መመዘኛዎችን ማሟላቱን በኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ተገምግሞ እና ኦዲት ተደርጎ የተሰጠው ሲሆን ሰርቲፊኬቱን አቶ አምሳሉ እንየው የኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት የሰርቲፊኬሽን ዳይሬክተር ለዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ደረጀ እንግዳ አስረክበዋል፡፡


Related Posts
የኢተምድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀንን አከበረ፡፡ ሕዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ)
“ጥራት፡ በተለየ እሳቤና ፈጠራ” በሚል መሪ ቃል የዓለም የጥራት ሳምንት በጥራት መንደር ውስጥ የተዘጋጀውን የጥራት ኤክስፖ ተጠናቀቀ።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ክቡር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) በተገኙበት አምስት ተቋማትን በአንድ ላይ በመያዝ የተደራጀው የጥራት መንደር አንደኛ ዓመት በዛሬው ዕለት በደማቅ መረሃ ግብር ተከብሯል ።