
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ለሐዋሳ ፓሊቴክኒክ ኮሌጅ የመጀመሪያውን ISO 21001:2018 Educational Management System ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡
ጳጉሜ/2016 ዓ.ም
አዲስ አበባ(ኢተምድ)
====================
ሀዋሳ ፖሊቴክኒክ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከተጀመረ 6 ዓመት የሆነውን ISO 21001:2018 Education Management System ተግባራዊ በማድረግ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ በመሆን የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ሰርቲፍኬት ባለቤት ሆኗል።
Related Posts
የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን አመራርና ሠራተኞች ኢተምድን ጎበኙ፡፡
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የ9 ወራት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ ተካሄደ፡፡
የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢተምድ የመስክ ምልከታ አደረገ፡፡