
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ለሐዋሳ ፓሊቴክኒክ ኮሌጅ የመጀመሪያውን ISO 21001:2018 Educational Management System ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡
ጳጉሜ/2016 ዓ.ም
አዲስ አበባ(ኢተምድ)
====================
ሀዋሳ ፖሊቴክኒክ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከተጀመረ 6 ዓመት የሆነውን ISO 21001:2018 Education Management System ተግባራዊ በማድረግ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ በመሆን የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ሰርቲፍኬት ባለቤት ሆኗል።
Related Posts
ኢተምድ ለኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን የጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት ሰርተፊኬት ሰጠ።
የኢተምድ የሥራ ኃላፊዎች ከICIPE የሥራ ኃላፊዎች ጋር የማር ምርት ጥራት ማስጠበቅን በተመለከተ ተወያዩ ።
ኢተምድ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶችን የ9 ወር የእቅድ አፈፃፀም ገመገመ፡፡