የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ለሐዋሳ ፓሊቴክኒክ ኮሌጅ የመጀመሪያውን ISO 21001:2018 Educational Management System ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡
ጳጉሜ/2016 ዓ.ም
አዲስ አበባ(ኢተምድ)
====================
ሀዋሳ ፖሊቴክኒክ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከተጀመረ 6 ዓመት የሆነውን ISO 21001:2018 Education Management System ተግባራዊ በማድረግ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ በመሆን የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ሰርቲፍኬት ባለቤት ሆኗል።


Related Posts
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አዳማ ከተማ ያስገነባውን ህንፃ እና የፍተሻ ላብራቶሪ በይፋ አስመረቀ። ጥር 16/2018 ዓ/ም አዳማ (ኢተምድ)
የኢተምድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀንን አከበረ፡፡ ሕዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ)
“ጥራት፡ በተለየ እሳቤና ፈጠራ” በሚል መሪ ቃል የዓለም የጥራት ሳምንት በጥራት መንደር ውስጥ የተዘጋጀውን የጥራት ኤክስፖ ተጠናቀቀ።