
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የሥራ አመራር አባላት እና ሰራተኞች ከንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር መ/ቤትና ከሌሎች ተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን ሐምሌ 10ቀን 2015ዓ.ም “ነገን ዛሬ እንትከል” በሚል መሪ ቃል የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር በቂሊንጦ ኢንዱስትሪያል ፓርክ አካሂደዋል፡፡ በዛሬው እለት በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል በተደረገው አገራዊ ንቅናቄ መርሃ-ግብር ላይ የኢተምድ የሥራ አመራር አባላት እና ሰራተኞች የራሳቸውን ታሪካዊ አሻራ አስቀምጠዋል።
Related Posts
3ኛው የአፍሪካ ንግድና ኢንቨስትመንት ጉባኤ ተሳታፊዎች የኢተምድ ላቦራቶሪዎችን ጎበኙ።
የኢተምድ አመራርና ሠራተኞች በ2018 ሀገራዊ የልማት ዕቅድ ዙሪያ ውይይት አካሄዱ፡፡
የኢተምድ የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የችግኝ ተከላ መርሃግብር አካሄዱ።