
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የሥራ አመራር አባላት እና ሰራተኞች ከንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር መ/ቤትና ከሌሎች ተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን ሐምሌ 10ቀን 2015ዓ.ም “ነገን ዛሬ እንትከል” በሚል መሪ ቃል የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር በቂሊንጦ ኢንዱስትሪያል ፓርክ አካሂደዋል፡፡ በዛሬው እለት በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል በተደረገው አገራዊ ንቅናቄ መርሃ-ግብር ላይ የኢተምድ የሥራ አመራር አባላት እና ሰራተኞች የራሳቸውን ታሪካዊ አሻራ አስቀምጠዋል።
Related Posts
ኢተምድ ለኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን የጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት ሰርተፊኬት ሰጠ።
የኢተምድ የሥራ ኃላፊዎች ከICIPE የሥራ ኃላፊዎች ጋር የማር ምርት ጥራት ማስጠበቅን በተመለከተ ተወያዩ ።
ኢተምድ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶችን የ9 ወር የእቅድ አፈፃፀም ገመገመ፡፡