የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ክትትልና ድጋፍ ከሚያደርግባቸው የፌደራል መ/ቤቶች አንዱ የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ሲሆን የኢተምድን ተግባራትና አሰራር፣የሚሰጣቸውን የጥራት ፍተሻ ላብራቶር፣የኢንስፔክሽንና የሰርቲፊኬሽን አገልግሎቶች እና ተደራሽነቱን ለማስፋት እያከናወናቸው በሚገኙ የአቅም ግንባታ ተግባራት ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ለቋሚ ኮሚቴው አባላት ሰኔ 17 ቀን 2015ዓ.ም በአዳማ ከተማ ሰጥቷል፡፡ የግንዛቤ ማስጨበጫው በድርጅቱ ተግባራትና አሰራር ላይ ግልፅነት በመፍጠር የቋሚ ኮሚቴውን የክትትልና ድጋፍ ስራ ውጤታማ ለማድረግ ያለመ ነበር፡፡


Related Posts
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አዳማ ከተማ ያስገነባውን ህንፃ እና የፍተሻ ላብራቶሪ በይፋ አስመረቀ። ጥር 16/2018 ዓ/ም አዳማ (ኢተምድ)
የኢተምድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀንን አከበረ፡፡ ሕዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ)
“ጥራት፡ በተለየ እሳቤና ፈጠራ” በሚል መሪ ቃል የዓለም የጥራት ሳምንት በጥራት መንደር ውስጥ የተዘጋጀውን የጥራት ኤክስፖ ተጠናቀቀ።