የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በዓለም አቀፍ የአሰራር ስርዓቶች ተጨማሪ እውቅና አገኘ።
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት (ኢተምድ) በፍተሻ ላቦራቶር ISO/IEC 17025 ፣በኢንስፔክሽን ISO/IEC 17020፣ በሥራ አመራር ስርዓት ISO/IEC 17021 እና በምርት ሰርቲፊኬሽን ISO/IEC 17065 መሰረት ዓለም አቀፍ እውቅና እና ተቀባይነት ያለው የተስማሚነት ምዘና አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡
ኢተምድ ዓለም አቀፍ እውቅናውን በማስፋት ተጨማሪ በምርት ሰርቲፊኬሽን ISO/IEC 17065 በዘጠኝ የምርት አይነቶች፣በኢንስፔክሽን ISO/IEC 17020 አስር የኢንስፔክሽን አይነቶችን በማስጠበቅና አዲስ በመጨመር እንዲሁም በጥራት ሥራ አመራር ስርዓት ዓለም አቀፍ እውቅናውን በኢትዮጵያ የአክሪዲቴሽን አገልግሎት ማረጋገጥ ችሏል፡፡


Related Posts
የኢተምድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀንን አከበረ፡፡ ሕዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ)
“ጥራት፡ በተለየ እሳቤና ፈጠራ” በሚል መሪ ቃል የዓለም የጥራት ሳምንት በጥራት መንደር ውስጥ የተዘጋጀውን የጥራት ኤክስፖ ተጠናቀቀ።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ክቡር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) በተገኙበት አምስት ተቋማትን በአንድ ላይ በመያዝ የተደራጀው የጥራት መንደር አንደኛ ዓመት በዛሬው ዕለት በደማቅ መረሃ ግብር ተከብሯል ።