የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በዓለም አቀፍ የአሰራር ስርዓቶች ተጨማሪ እውቅና አገኘ።
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት (ኢተምድ) በፍተሻ ላቦራቶር ISO/IEC 17025 ፣በኢንስፔክሽን ISO/IEC 17020፣ በሥራ አመራር ስርዓት ISO/IEC 17021 እና በምርት ሰርቲፊኬሽን ISO/IEC 17065 መሰረት ዓለም አቀፍ እውቅና እና ተቀባይነት ያለው የተስማሚነት ምዘና አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡
ኢተምድ ዓለም አቀፍ እውቅናውን በማስፋት ተጨማሪ በምርት ሰርቲፊኬሽን ISO/IEC 17065 በዘጠኝ የምርት አይነቶች፣በኢንስፔክሽን ISO/IEC 17020 አስር የኢንስፔክሽን አይነቶችን በማስጠበቅና አዲስ በመጨመር እንዲሁም በጥራት ሥራ አመራር ስርዓት ዓለም አቀፍ እውቅናውን በኢትዮጵያ የአክሪዲቴሽን አገልግሎት ማረጋገጥ ችሏል፡፡


Related Posts
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢተምድ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤትን የሥራ እንቅስቃሴ ጎበኙ፡፡
የኢተምድ ዋና ዳይሬክተር የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የሥራ እንቅስቃሴ ገመገሙ፡፡
ኢተምድ በአዳማ ከተማ ያስገነባውን ህንፃ እና የፍተሻ ላብራቶሪ በይፋ አስመረቀ። ጥር 16/2018 ዓ/ም አዳማ (ኢተምድ)