ወ/ሮ መአዛ አበራ ከጷጉሜ 4/2014 ዓ/ም ጀምሮ የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት (ኢተምድ) ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሹመዋል፡፡
ዋና ዳይሬክተርዋ የድርጅቱ ላቦራቶሮችን በመጎብኘትና ከስራ አመራር አባላት ጋር በመተዋወቅ ስራቸውን የጀመሩ ሲሆን በወቅቱ የድርጅቱን ቀጣይ ስራዎች አቅጣጫ በማስቀመጥ ስኬታማ የስራ ዘመን እንዲሆን ምኞታቸውን ገልፀዋል፡፡
የኢተምድ የስራ አመራር አባላትና ሰራተኞችም መልካም የስራ ዘመን እንዲሆንላቸው ልባዊ ምኞታችንን እንገልፃለን፡፡


Related Posts
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አዳማ ከተማ ያስገነባውን ህንፃ እና የፍተሻ ላብራቶሪ በይፋ አስመረቀ። ጥር 16/2018 ዓ/ም አዳማ (ኢተምድ)
የኢተምድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀንን አከበረ፡፡ ሕዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ)
“ጥራት፡ በተለየ እሳቤና ፈጠራ” በሚል መሪ ቃል የዓለም የጥራት ሳምንት በጥራት መንደር ውስጥ የተዘጋጀውን የጥራት ኤክስፖ ተጠናቀቀ።