
ወ/ሮ መአዛ አበራ ከጷጉሜ 4/2014 ዓ/ም ጀምሮ የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት (ኢተምድ) ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሹመዋል፡፡
ዋና ዳይሬክተርዋ የድርጅቱ ላቦራቶሮችን በመጎብኘትና ከስራ አመራር አባላት ጋር በመተዋወቅ ስራቸውን የጀመሩ ሲሆን በወቅቱ የድርጅቱን ቀጣይ ስራዎች አቅጣጫ በማስቀመጥ ስኬታማ የስራ ዘመን እንዲሆን ምኞታቸውን ገልፀዋል፡፡
የኢተምድ የስራ አመራር አባላትና ሰራተኞችም መልካም የስራ ዘመን እንዲሆንላቸው ልባዊ ምኞታችንን እንገልፃለን፡፡

Related Posts
3ኛው የአፍሪካ ንግድና ኢንቨስትመንት ጉባኤ ተሳታፊዎች የኢተምድ ላቦራቶሪዎችን ጎበኙ።
የኢተምድ አመራርና ሠራተኞች በ2018 ሀገራዊ የልማት ዕቅድ ዙሪያ ውይይት አካሄዱ፡፡
የኢተምድ የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የችግኝ ተከላ መርሃግብር አካሄዱ።