የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ፡፡
የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር አቶ ገብረመስቀል ጫላ እና የጥራት መሰረተ ልማት ማረጋገጫ ዘርፍ ሚ/ዲኤታ አቶ እንዳለው መኮንን ከሌሎች የመንግስት ኃላፊዎች ጋር በመሆን በመንግስት ከፍተኛ ድጋፍ እየተከናወኑ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ፡፡ የብሄራዊ ጥራት መሰረተ ልማት ተቋማት(National Quality Infrastructure) ማስፋፊያ ፕሮጀክቶችን አፈፃፀም እና በዓለም ባንክ ድጋፍ እየተከናወኑ ያሉ የላብራቶር የአቅም ግንባታ ስራዎች ያሉበትን ደረጃ በመዘዋወር ጎብኝተዋል፡፡

Related Posts
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አዳማ ከተማ ያስገነባውን ህንፃ እና የፍተሻ ላብራቶሪ በይፋ አስመረቀ። ጥር 16/2018 ዓ/ም አዳማ (ኢተምድ)
የኢተምድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀንን አከበረ፡፡ ሕዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢተምድ)
“ጥራት፡ በተለየ እሳቤና ፈጠራ” በሚል መሪ ቃል የዓለም የጥራት ሳምንት በጥራት መንደር ውስጥ የተዘጋጀውን የጥራት ኤክስፖ ተጠናቀቀ።