
የኢትዮጵያ ከፍተኛ የውሃ ሀብት ኃላፊዎች የኢተምድን ላብራቶሮች ጎበኙ፡፡
በኢትዮጵያ የሚገኙ የከተማ የመጠጥ ውሃ አገልግሎቶች ለህብረተሰቡ የሚያቀርቡት ውሃ ጥራትና ደህንነቱን የጠበቀ እንዲሆን በኢተምድ አማካኝነት የምርት ጥራት ሰርተፍኬት ተጠቃሚ የሚሆኑበትን መንገድ ለማመቻቸትና በጋራ ጥራትን የማስጠበቅ ስራዎችን ለመስራት የውሃ ልማት ኮሚሽን፣ የውሃ አገልግሎት ፌደሬሽን፣ የውሃ ሃብት ልማት ፈንድ የሥራ ኃላፊዎች በኢተምድ ዋና መ/ቤት በመገኘት ምክክር አድርገዋል፡፡
Related Posts
3ኛው የአፍሪካ ንግድና ኢንቨስትመንት ጉባኤ ተሳታፊዎች የኢተምድ ላቦራቶሪዎችን ጎበኙ።
የኢተምድ አመራርና ሠራተኞች በ2018 ሀገራዊ የልማት ዕቅድ ዙሪያ ውይይት አካሄዱ፡፡
የኢተምድ የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የችግኝ ተከላ መርሃግብር አካሄዱ።