
የኢትዮጵያ ከፍተኛ የውሃ ሀብት ኃላፊዎች የኢተምድን ላብራቶሮች ጎበኙ፡፡
በኢትዮጵያ የሚገኙ የከተማ የመጠጥ ውሃ አገልግሎቶች ለህብረተሰቡ የሚያቀርቡት ውሃ ጥራትና ደህንነቱን የጠበቀ እንዲሆን በኢተምድ አማካኝነት የምርት ጥራት ሰርተፍኬት ተጠቃሚ የሚሆኑበትን መንገድ ለማመቻቸትና በጋራ ጥራትን የማስጠበቅ ስራዎችን ለመስራት የውሃ ልማት ኮሚሽን፣ የውሃ አገልግሎት ፌደሬሽን፣ የውሃ ሃብት ልማት ፈንድ የሥራ ኃላፊዎች በኢተምድ ዋና መ/ቤት በመገኘት ምክክር አድርገዋል፡፡
Related Posts
ኢተምድ ለኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን የጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት ሰርተፊኬት ሰጠ።
የኢተምድ የሥራ ኃላፊዎች ከICIPE የሥራ ኃላፊዎች ጋር የማር ምርት ጥራት ማስጠበቅን በተመለከተ ተወያዩ ።
ኢተምድ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶችን የ9 ወር የእቅድ አፈፃፀም ገመገመ፡፡