
ኢተምድ የመጀመሪያ መንፈቅ ዓመት እቅድ አፈፃፀሙን ገመገመ፡፡
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት 9‚299 የአገልግሎት ጥያቄዎችን በማስተናገድ የምርት ጥራት የላብራቶር ፍተሻ፣ የወጪና ገቢ ምርት ኢንስፔክሽን እና የሰርተፍኬሽን አገልግሎቶችን በመስጠት ጥራት ያለው ምርትና አገልግሎት እንዲኖር እና ፍትሃዊ የግብይት ስርዓት እንዲሰፍን ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል፡፡እነዚህም አገልግሎቶች ለ6‚853 የምርት ናሙናዎች የላብራቶር ፍተሻ አገልግሎት፣ ለ2‚110 ገቢ እና ወጪ የምርት ናሙናዎች እና 10 መርከብ የስንዴና የአፈር ማዳበሪያ ጭነት የኢንስፔክሽን አገልግሎት እና ለ326 የሰርተፍኬሽን አገልግሎቶች ይገኙበታል፡፡
Related Posts
ኢተምድ ለኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን የጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት ሰርተፊኬት ሰጠ።
የኢተምድ የሥራ ኃላፊዎች ከICIPE የሥራ ኃላፊዎች ጋር የማር ምርት ጥራት ማስጠበቅን በተመለከተ ተወያዩ ።
ኢተምድ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶችን የ9 ወር የእቅድ አፈፃፀም ገመገመ፡፡